የኢትዮጵያ መንግስት የጸጥታ ሀይሎች ከአዲስ አበባ 60 ኪሜ ርቀት ላይ በምትገኛው ኦሎንኮሚ ከተማ ዉስጥ በሰልፈኞች ላይ ድንገተኛ ተኩስ ከከፈቱ በኋላ የኦሮሞ ተወላጆች ቁጣቸዉን በአደባባይ ላይ ሰልፍ ሲገልጹ። ታህሳስ 25 ቀን 2006 ዓም።